Thursday, September 28, 2023
spot_imgspot_imgspot_imgspot_img
HomeCapitalCheckበድሬዳዋ ኤርፖርት የጦር መሳሪያ ፍንዳታ ተከሰተ ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑ ተገለፀ።

በድሬዳዋ ኤርፖርት የጦር መሳሪያ ፍንዳታ ተከሰተ ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑ ተገለፀ።

በድሬዳዋ ኤርፖርት የጦር መሳሪያ ፍንዳታ ተከሰተ ተብሎ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የተላለፈው መረጃ ሐሰት መሆኑን
የድሬዳዋ ሲቪል አቪየሺን ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ሽመልስ ገልጸዋል።

ፍንዳታው የተከሰተው በትላንትናው ዕለት ከቀኑ 10 ሰዓት ከ50 ደቂቃ የአውሮፕላኑን አቅጣጫና የርቀት መለኪያ፣ የኃይል መቆጣጠሪያና የመገናኛ መሳሪያ በኤሌክትሪክ ኃይል መጨመር በተከሰተ ቃጠሎና ፍንዳታ የኃይል መቆጣጠሪያ ስርዓቱ ላይ አደጋ መድረሱን ገልፀዋል፡፡

ምንም አይነት የፀጥታ ችግር እንዳልተከሰተና ኤርፖርቱ የተለመደ በረራውን እያካሄደ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡

RELATED ARTICLES

Most Popular

Recent Comments

ART, LAW & OPEN BORDERS! – Al Nejash Media on ART, LAW & OPEN BORDERS!
Be original – Al Nejash Media on Be original
[09.15.2018.00:15] Russian, Turkish presidents to discuss Idlib on September 17 – 含的兒子是古實、麥西、弗、迦南。 7 古實的兒子是西巴、哈腓拉、撒弗他、拉瑪、撒弗提迦。拉瑪的兒子是示巴、底但。 8 on MetEC outsources electromechanical work of GERD to Chinese firm
ART FOR HEALING – Al Nejash Media on ART FOR HEALING
BREAKING NEWS: Azeb Asnake removed from EEP – Al Nejash Media on BREAKING NEWS: Azeb Asnake removed from EEP
Big fish Getaneh Kebede signed with Saint George – Al Nejash Media on Big fish Getaneh Kebede signed with Saint George